የትግራይ ተቃዋሚ ፓርቲ የሽግግር መንግሥት ምሥረታ ጥቃቄ
ማክሰኞ፣ ጥር 10 2014ማስታወቂያ
በትግራይ የሽግግር መንግስት እንዲመሰረት ሁለት በትግራይ የሚንቀሳቀሱ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጠየቁ። በትግራይ የሚንቀሳቀሱት ሳልሳይ ወያነ ትግራይ እና የትግራይ ነፃነት ፓርቲ የተሰኙ እነዚህ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ህወሓት በስልጣን እንዲቀጥል የሚያስችል የሕግ አግባብ የለም ባይ ናቸዉ። የመቀሌዉ ወኪላችን ሚሊዮን ኃይለሥላሴ
የሁለቱን የትግራይ የተቃዋሚ ፓርቲ መግለጫ ተከታትሎ ዘገባ ልኮልናል።
ሚሊዮን ኃይለሥላሴ
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ