1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የማንነት እና የአስተዳደር ወሰን ጉዳዮች ኮሚሽን

ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 11 2011

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የማንነት እና የአስተዳደር ወሰን ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅን አጸደቀ። አዋጁ በምክር ቤቱ የጸደቀው በአብላጭ ድምፅ፤ በ 33 ተቃውሞ እና አራት ድምፀ ተአቅቦ ነው።

https://p.dw.com/p/3AS1q
Ethiopian Parliament
ምስል Yohannes G/Egziabher

ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጁ በአብዛኛ ድምፅ ጸደቀ

 በስፍራው የተገኘው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር በዘገባው እንዳመለከተው በምክር ቤቱ ከዚህ ቀደም ባልተለመደ መልኩ ሰፋ ያለ ክርክር ተካሂዷል።  ቀደም ሲልም ምክር ቤቱ የመከላከያ ሠራዊት ረቂቅ አዋጅን በአንድ ድምፀ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ አጽድቋል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ኂሩት መለሰ